ኤድፉ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ኤድፉ (አረብኛ፦ إدفو ፤ ግሪክኛ፦ Απολλινόπολις /አፖሊኖፖሊስ/፤ ጥንታዊ ግብጽኛ፦ በህደት) የግብጽ ከተማ ሲሆን በጥንታዊ ግብፅ ደግሞ የ2ኛ ኖም መቀመጫ ነበረ። የአረመኔ ጣኦት ሔሩ መቅደስ ፍርስራሽ በኤድፉ አለ፣ ብዙ ቱሪስቶች ያዩታል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |