የቻይና አመት መቁጠሪያ
From Wikipedia, the free encyclopedia
የቻይና አመት መቁጠሪያ የቻይና ልማዳዊ ጊዜ አቆጣጠር ሲሆን ዛሬም የግሬጎሪያን ካሌንዳር ደግሞ በሰፊ ይጠቀማል። በቻይናዊ አቆጣጠር የዓመቱ መጀመርያ ከክረምቱ አጭር ቀን በኋላ በ፪ኛው አዲስ ጨረቃ ይጀመራል። የተጨመረ (ጳጉሜ) ወር ሲኖር ግን አመቱ በ፫ኛው አዲስ ጨረቃ ይጀመራል። በየካቲት ፫ ቀን 2005 ዓ.ም. የቻይና ልማዳዊ «አመተ እባብ» ጀመረ።
(ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)