የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
From Wikipedia, the free encyclopedia
የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፱ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የነበረ ሲሆን ከሰኔ ፬ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ ተካሄዷል። ውድድሩን ለማቅረብ የተካሄደው ዕጣ ውስጥ የአፍሪካ ሀገሮች ብቻ እንዲሳተፉ ነበር የተፈቀደው። ደቡብ አፍሪካ ግብፅና ሞሮኮን በማሸነፍ የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫን ያቀረበች አፍሪካዊ ሀገር ሆናለች።
Quick Facts
የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ደቡብ አፍሪካ |
ቀናት | ከሰኔ ፬ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን |
ቡድኖች | ፴፪ (ከ፮ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፲ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | እስፓንያ |
ሁለተኛ | ኔዘርላንድስ |
ሦስተኛ | ጀርመን |
አራተኛ | ኡራጓይ |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፷፬ |
የጎሎች ብዛት | ፻፵፭ |
የተመልካች ቁጥር | 3,178,856 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ዲዬጎ ፎርላን ቶማስ ሙለር ዌዝሊ ሽናይደር ዳቪድ ቪያ ፭ ጎሎች |
ኮከብ ተጫዋች | ዲዬጎ ፎርላን |
← 2006 እ.ኤ.አ. 2014 እ.ኤ.አ. → |
Close