ተፈራ ወልደሰማዕት
From Wikipedia, the free encyclopedia
የክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት (1938 - 2013), (English: Teferra Wolde-Semait) የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣን ነበሩ። ከ1976 ዓ/ም አንስተው እስከ 1982 ድረስ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር ሥልጣንና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በከፍተኛው የአመራር ቦታ ላይ ነበሩ።
ይህ መጣጥፍ የውክፔዲያ የአቀማመጥ ልምዶችን እንዲከተል መስተካከል ይፈልጋል። |
ይህ መጣጥፍ ምንም ዓይነት የዋቢ ምንጮች አያካትትም። እባክዎን ተገቢ ምንጮን በመጥቀስ ያሻሽሉት። |
Quick Facts ተፈራ ወልደሰማዕት, ቀዳሚ ...
ተፈራ ወልደሰማዕት | |
---|---|
፱ኛው የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር | |
ቀዳሚ | ነጋሽ ደስታ |
ተከታይ | ተስፋዬ ዲንካ |
ዜግነት | ኢትዮጵያዊ |
ትምህርት | የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ |
ሀይማኖት | የኢትዮጵያ ፡ ኦርቶዶክስ ፡ ክርስትና |
Close