ጠ ጡ ጢ ጣ ጤ ጥ ጦ ጧ
More information የአቡጊዳ ታሪክ ...
Close
ጠይት (ወይም ጣይት) በአቡጊዳ ተራ ዘጠነኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች ዘጠነኛው ፊደል "ጤት" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ጣእ" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 9ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 16ኛው ነው።)
በአማርኛ ደግሞ "ጨ ጩ ጪ ጫ ጬ ጭ ጮ" ከ"ጠ..." ትንሽ ተቀይሯል።